የቅዱስ ኡራኤል ወኪዳነ ምህረት ከሃገረ ኢትዮጵያ የተሰራዉ መቅደስ ትናት ገባ
የቅዱስ ኡራኤል ወኪዳነ ምህረት ከሃገረ አኢትዮጵያ የተሰራዉ መቅደስ ትናት ገባ
መላከ ሃይል ቆሞስ አባ ገ/ኪዳን ገ/ዋህድ የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ የመንጋዉ ጠባቂ መቅደሱን በቡራኬ ገለጠዉ አሳዩ ። ምዕመኑ ቁሞ በዕልልታ እና ጭብጨባ ደስታዉን ገለፀ ። ኢትዮጵያ ዉስጥ ለስራዉ ዉጤት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱት በታላቅ አክብሮት አመሰገኑ።
ሥራዉ እጡብ ድንቅ ነዉ
ለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን።